8 ሕዝቅኤልም የጌትነቱን ራእይ አየ፥ እግዚአብሔርንም በኪሩቤል ሠረገላ ላይ አየው።
8 አምላክ ከታላላቆቹ፥ ከኪሩቤልና ከሱራፌል ሠረገላ በላይ፥ ያሳየውን የክብር ራእይ ያየው ሕዝቅኤል ነበር።