13 ከነገሩም ሁሉ የተሳነው አልነበረም፤ ከሞተም በኋላ በድኑ ትንቢትን ተናገረ።
13 ለእርሱ የሚከብድ ነገር አልነበረም፤ ከሞተም በኋላ ትንቢት ተናግሯል።