9 በመሠዊያውም ፊት መዘምራንን መደበ፤ የቃላቸውም ዜማ ያማረና የጣፈጠ ነበር።
9 በመሠዊያው ፊት መዘምራንን አቆመ፥ ጣዕመ ዜማቸውንም እንዲያሰሙ አደረገ።