Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽሐፈ ሲራክ 44:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ስለ​ዚ​ህም አሕ​ዛብ በዘሩ ይባ​ረኩ ዘንድ፥ እንደ ባሕር አሸ​ዋም ያበ​ዛ​ቸው ዘንድ፥ ዘሩም እንደ ሰማይ ከዋ​ክ​ብት ይበዙ ዘንድ፥ ከባ​ሕር እስከ ባሕ​ርም ድረስ ያወ​ር​ሳ​ቸው ዘንድ፥ ከወ​ን​ዞ​ችም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ያወ​ር​ሳ​ቸው ዘንድ ቃል ኪዳ​ንን አጸ​ና​ለት፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 እግዚአብሔርም በዘሩ አማካኝነት ሕዝቦችን ሊባርክ፥ እንደ ምድር ትቢያ ሊያበዛው፥ ዘሮቹን እንደ ከዋክብት ከፍ ከፍ ሊያደርግ፥ ምድርን ሊሰጣቸው፥ ከአንዱ ባሕር ወደ ሌላው፥ ከወንዙም እስከ ምድር ዳርቻዎች ሊያወርሳቸው ማለለት።

参见章节 复制




መጽሐፈ ሲራክ 44:21
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告