本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ሲራክ 44:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ስለዚህም አሕዛብ በዘሩ ይባረኩ ዘንድ፥ እንደ ባሕር አሸዋም ያበዛቸው ዘንድ፥ ዘሩም እንደ ሰማይ ከዋክብት ይበዙ ዘንድ፥ ከባሕር እስከ ባሕርም ድረስ ያወርሳቸው ዘንድ፥ ከወንዞችም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ያወርሳቸው ዘንድ ቃል ኪዳንን አጸናለት፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እግዚአብሔርም በዘሩ አማካኝነት ሕዝቦችን ሊባርክ፥ እንደ ምድር ትቢያ ሊያበዛው፥ ዘሮቹን እንደ ከዋክብት ከፍ ከፍ ሊያደርግ፥ ምድርን ሊሰጣቸው፥ ከአንዱ ባሕር ወደ ሌላው፥ ከወንዙም እስከ ምድር ዳርቻዎች ሊያወርሳቸው ማለለት። 参见章节 |