19 ጽዮንንም የቃልህን በረከት ሙላት፤ ክብርህንም በወገኖችህ ላይ ሙላ።
19 ምላስ የሥጋን ጣዕም እንደሚለይ ሁሉ፥ አስተዋል አድማጭም የውሸት ቃልን ይለያል።