Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሩት 4:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ቦዔዝም ኢዮቤድን ወለደ፥ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፥ እሴይም ዳዊትን ወለደ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ዳዊትን ወለደ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ቦዔዝም ኢዮቤድን ወለደ፥ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፥ እሴይም ዳዊትን ወለደ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ቦዔዝም ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ዳዊትን ወለደ።

参见章节 复制




ሩት 4:22
10 交叉引用  

ቦዔ​ዝም ኢዮ​ቤ​ድን ወለደ፤ ኢዮ​ቤ​ድም እሴ​ይን ወለደ፤


ስድ​ስ​ተ​ኛ​ው​ንም አሶ​ንን፥ ሰባ​ተ​ኛ​ው​ንም ዳዊ​ትን ወለደ፤


ከእ​ሴይ ሥር በትር ትወ​ጣ​ለች፤ አበ​ባም ከግ​ንዱ ይወ​ጣል።


እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ፤ ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ።


የሜ​ልያ ልጅ፥ የማ​ይ​ናን ልጅ፥ የማ​ጣት ልጅ፥ የና​ታን ልጅ፥ የዳ​ዊት ልጅ፥


ሴቶችም ጎረቤቶችዋ፥ ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት እያሉ ስም አወጡለት፣ ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት። እርሱም የዳዊት አባት የእሴይ አባት ነው።


ሰልሞንም ቦዔዝን ወለደ፥


በተ​ራ​ራ​ማው በኤ​ፍ​ሬም ሀገር ከአ​ር​ማ​ቴም መሴፋ የሆነ አንድ ሰው ነበረ። ስሙም፥ የና​ሲብ ልጅ የቴቆ ልጅ፥ የኤ​ልዩ ልጅ ፥ የኢ​ያ​ር​ም​ያል ልጅ፥ ኤፍ​ራ​ታ​ዊው ሕል​ቃና ነበረ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሳሙ​ኤ​ልን፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ እን​ዳ​ይ​ነ​ግሥ ለና​ቅ​ሁት ለሳ​ኦል የም​ታ​ለ​ቅ​ስ​ለት እስከ መቼ ነው? የዘ​ይ​ቱን ቀንድ ሞል​ተህ ና፤ በል​ጆቹ መካ​ከል ለእኔ ንጉሥ አዘ​ጋ​ጅ​ቼ​አ​ለ​ሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እል​ክ​ሃ​ለሁ” አለው።


ዳዊ​ትም የዚያ የኤ​ፍ​ራ​ታ​ዊው ሰው ልጅ ነበረ፤ ያም ሰው ከቤተ ልሔም ይሁዳ ስሙም እሴይ ነበረ፤ ስም​ንት ልጆ​ችም ነበ​ሩት፤ እሴ​ይም በሳ​ኦል ዘመን በዕ​ድሜ አር​ጅቶ ሸም​ግ​ሎም ነበር።


跟着我们:

广告


广告