ሮሜ 7:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 በልቡናዬ ውስጥ ያለ የእግዚአብሔር ሕግ መልካም ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 በውስጤ በእግዚአብሔር ሕግ ሐሤት አደርጋለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 በውስጡ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥ 参见章节 |