Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሮሜ 3:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ጥፋ​ትና ጕስ​ቍ​ልና አለ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥

参见章节 复制




ሮሜ 3:16
4 交叉引用  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድ​ቁ​ንና ኃጥ​ኡን ይመ​ረ​ም​ራል፤ ዐመ​ፃን የወ​ደ​ዳት ግን ነፍ​ሱን ጠል​ቶ​አል።


ለኃ​ጥ​አን ደስታ የላ​ቸ​ውም” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


እግ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ደምን ለማ​ፍ​ሰስ ፈጣ​ኖች ናቸው።


የሰ​ላ​ምን መን​ገድ አያ​ው​ቋ​ትም።


跟着我们:

广告


广告