ሮሜ 10:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መጽሐፍ፥ “የሚያምንበት ሁሉ አያፍርም” ብሎአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መጽሐፍ እንደሚለው፣ “በርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መጽሐፍ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም” ይላልና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በቅዱስ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፦ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና። 参见章节 |