መዝሙር 89:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የመቅሠፍትህን ኀይል ማን ያውቃል? ከቍጣህ ግርማ የተነሣ አለቁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሰማያት የአንተ ናቸው፤ ምድርም የአንተ ናት፤ ዓለምንና በውስጧ ያለውን ሁሉ አንተ መሠረትህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አንተ ረዓብን እንደ ተገደለ አዋረድኸው፥ በኃያሉ ክንድህ ጠላቶችህን በተንሃቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሰማይና ምድር የአንተ ናቸው፤ ዓለምንና በውስጡ ያሉትን ሁሉ የፈጠርክ አንተ ነህ። 参见章节 |