መዝሙር 59:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ካህን ሞአብም ተስፋዬ ነው በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እዘረጋለሁ፤ ፍልስጥኤምም ይገዙልኛል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ትሥቅባቸዋለህ፤ ሕዝቦችን ሁሉ በንቀት ታያቸዋለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 እነሆ፥ በአፋቸው ግሳት ይናገራሉ፥ ሰይፍም በከንፈሮቻቸው አለ፥ ማን ይሰማል? ይላሉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እግዚአብሔር ሆይ! አንተ ግን በእነርሱ ላይ ትስቃለህ፤ አሕዛብን ሁሉ ትንቃለህ። 参见章节 |