Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 59:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ምድ​ርን አና​ወ​ጥ​ሃት፥ አወ​ክ​ሃ​ትም፤ ተና​ው​ጣ​ለ​ችና ቍስ​ል​ዋን ፈወ​ስ​ኻት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ከክፉ አድራጊዎች ታደገኝ፤ ደም ከተጠሙ ሰዎችም አድነኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 አምላኬ ሆይ፥ ከጠላቶቼ አድነኝ፥ በላዬም ከቆሙት አስጥለኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ከነዚያ ከክፉ ሰዎች አድነኝ፤ ከነዚያም ነፍሰ ገዳዮች ታደገኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 59:2
6 交叉引用  

ፊት​ህን ከእኔ አት​መ​ልስ፥ ተቈ​ጥ​ተህ ከባ​ሪ​ያህ ፈቀቅ አት​በል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አት​ጣ​ለ​ኝም፥ አም​ላ​ኪ​ዬና መድ​ኀ​ኒቴ ሆይ፥ ቸል አት​በ​ለኝ።


በቤተ መቅ​ደ​ስህ እጆ​ችን ባነ​ሣሁ ጊዜ፥ ወደ አንተ የጮ​ኽ​ሁ​ትን የል​መ​ና​ዬን ቃል ስማ።


ነፍ​ሴን እንደ አን​በሳ እን​ዳ​ይ​ነ​ጥ​ቋት፥ የሚ​ያ​ድ​ንና የሚ​ታ​ደግ ሳይ​ኖር።


跟着我们:

广告


广告