Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 55:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ይሸ​ም​ቁ​ብ​ኛል፥ ይሸ​ሸ​ጉ​ኝ​ማል፥ እነ​ር​ሱም ተረ​ከ​ዜን ይመ​ለ​ካ​ከ​ታሉ፥ ሁል​ጊ​ዜም ነፍ​ሴን ይሸ​ም​ቁ​ባ​ታል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 እኔም እንዲህ አልሁ፤ “ምነው የርግብ ክንፍ በኖረኝ! በርሬ በሄድሁና ባረፍሁ ነበር፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ፍርሃትና እንቅጥቅጥ መጡብኝ፥ መዘግነን ሸፈነኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 እንደ ርግብ ክንፎች ቢኖሩኝ ዕረፍት ወደማገኝበት ስፍራ በርሬ መሄድን በወደድኩ ነበር።

参见章节 复制




መዝሙር 55:6
4 交叉引用  

አቤቱ፥ አድ​ነኝ፥ ደግ ሰው አል​ቆ​አ​ልና፥ ከሰው ልጆ​ችም መተ​ማ​መን ጐድ​ሎ​አ​ልና።


የአ​ሽ​ክ​ላ​ቸው ራስ የከ​ን​ፈ​ራ​ቸ​ውም ክፋት ይድ​ፈ​ና​ቸው።


ልቤ ሳተ፤ ኀጢ​አ​ቴም አሰ​ጠ​መኝ፤ ሰው​ነ​ቴም ደነ​ገ​ጠ​ብኝ።


ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሓ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት።


跟着我们:

广告


广告