መዝሙር 50:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ደስታንና ማዳንህን ስጠኝ፥ በጽኑ መንፈስም አጽናኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ብራብ ለአንተ አልነግርህም፤ ዓለምና በውስጧ ያለውም ሁሉ የእኔ ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “ዓለምና በውስጥዋ ያለው ነገር ሁሉ የእኔ ስለ ሆነ የምራብ ብሆን እንኳ ለአንተ አልነግርህም ነበር። 参见章节 |