10 አምላክ ሆይ፥ እንደ ስምህ እንዲሁም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስጋናህ ነው። ቀኝህ ጽድቅን የተመላ ነው።
10 የአሕዛብ አለቆች፥ እንደ አብርሃም አምላክ ሕዝብ ተሰበሰቡ፥ የምድር ጋሻዎች የእግዚአብሔር ናቸውና፤ እርሱም እጅጉን ከፍ ብሏል።