መዝሙር 26:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ሠራዊትም ቢጠላኝ ልቤ አይፈራብኝም፤ ሠራዊትም ቢከቡኝ በእርሱ እተማመናለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ምሕረትህ ከፊቴ አልተለየምና፣ በእውነትህም ተመላለስሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ቸርነትህ በዓይኔ ፊት ነውና፥ በእውነትህም ተመላለስሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የማያቋርጠው ፍቅርህ በዐይኖቼ ፊት ነው፤ ዘወትር የሚመራኝም የአንተ ታማኝነት ነው። 参见章节 |