መዝሙር 146:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የፈረስን ኀይል አይወድድም፥ በሰውም ጕልበት ደስ አይለውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እግዚአብሔር ለዘላለም ይነግሣል፤ ጽዮን ሆይ፤ አምላክሽ ለትውልድ ሁሉ ንጉሥ ነው። ሃሌ ሉያ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጌታ ለዘለዓለም ይነግሣል፥ ጽዮን ሆይ፥ አምላክሽ ለልጅ ልጅ ነው። ሃሌ ሉያ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እግዚአብሔር ለዘለዓለም ንጉሥ ነው፤ ጽዮን ሆይ አምላክሽ ከትውልድ እስከ ትውልድ ይነግሣል። እግዚአብሔር ይመስገን! 参见章节 |