መዝሙር 118:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የዐመፃን መንገድ ከእኔ አርቅ፥ በሕግህም ይቅር በለኝ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ቸር ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ፍቅሩም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ጌታን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ቸር ስለ ሆነና ፍቅሩም ዘለዓለማዊ ስለ ሆነ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት። 参见章节 |