መዝሙር 118:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ብልጥግና ሁሉ በምስክርህ መንገድ ደስ አለኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ አዳኝ ሆነልኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ኃይሌም ዝማሬዬም ጌታ ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እግዚአብሔር ከለላዬና መከላከያዬ ነው፤ አዳኜም እርሱ ነው። 参见章节 |