መዝሙር 108:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በላዩ ኀጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፣ በቀኝ እጅህ ርዳን፤ መልስልንም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 አቤቱ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፥ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የምትወደው ሕዝብህ ይድን ዘንድ፥ ጸሎታችንን ስማ፤ በኀይልህም ታደገን። 参见章节 |