መዝሙር 106:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 ባረካቸውም፥ እጅግም በዙ፤ እንስሶቻቸውንም አላሳነሰባቸውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም38 የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውን ደም፣ ለከነዓን ጣዖታት የሠዉአቸውን፣ ንጹሕ ደም አፈሰሱ፤ ምድሪቱም በደም ተበከለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 የወንዶች ልጆቻቸውንና የሴቶች ልጆቻቸን ደም፥ ለከነዓን ጣዖቶች የሠዉአቸውን ንጹሕ ደም አፈሰሱ፥ ምድርም በደም ረከሰች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 እነርሱ ለከነዓን ጣዖቶች መሥዋዕት አድርገው ያቀረቡአቸውን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በመግደል ንጹሕ ደም አፍስሰዋል፤ ምድሪቱም በደም ረከሰች። 参见章节 |