መዝሙር 106:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ ከመከራቸውም አዳናቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ነገር ግን ያደረገውን ወዲያውኑ ረሱ፤ በምክሩም ለመሄድ አልታገሡም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ፈጥነውም ሥራውን ረሱ፥ ምክሩን እንኳን አልጠበቁም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ይሁን እንጂ ያደረገላቸውን ድንቅ ነገር ሁሉ ወዲያውኑ ረሱ፤ የእርሱንም ምክር ሳይጠብቁ የራሳቸውን ፈቃድ አደረጉ። 参见章节 |