መዝሙር 105:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ድንቅንም በካም ምድር፥ ግሩም ነገርንም በኤርትራ ባሕር ያደረገውን። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ይኸውም ሹማምቱን በራሱ መንገድ ይመራ ዘንድ፣ ሽማግሌዎቹንም ጥበብ ያስተምር ዘንድ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 መኰንኖቹን እንደ ፈቃዱ ይገሥጽ ዘንድ፥ ሽማግሌዎቹንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 በንጉሡ ባለሥልጣኖች ላይ አዛዥ ሆነ፤ ለንጉሡም አማካሪዎች ጥበብን ያስተምራቸው ዘንድ ሥልጣን ተሰጠው። 参见章节 |