Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 6:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤

参见章节 复制




ምሳሌ 6:7
5 交叉引用  

“ለአ​ን​በ​ሳ​ዪቱ አደን ታድ​ና​ለ​ህን? የእ​ባ​ቦ​ች​ንስ ነፍስ ታጠ​ግ​ባ​ለ​ህን?


መብሉን በበጋ ይሰበስባል፥ በመከርም ጊዜ በሰፊ ቦታ ያስቀምጣል። ወይም ወደ ንብ ሂድ፥ ሠራተኛ እንደ ሆነች፥ መልካም ሥራንም እንደምትሠራ ዕወቅ፥ የደከመችበትንም ነገሥታትና ሌሎች ሰዎች ለጤንነት ይወስዱታል። በሁሉም ዘንድ የተወደደች ናት፥ የከበረችም ናት። በአካሏ ደካማ ናት፥ በሥራዋ ግን የጸናች ናት፥ ጥበብን አክብራ አሳየች።


跟着我们:

广告


广告