ምሳሌ 23:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ልብህን ለተግሣጽ ስጥ፥ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል አዘጋጅ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ልብህን ለምክር ስጥ፥ ጆሮህንም እንዲሁ ለእውቀት ቃላት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አእምሮህን በትምህርት ላይ፥ ጆሮህንም ዕውቀትን በመስማት ላይ አውላቸው። 参见章节 |