Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 22:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

参见章节 复制




ምሳሌ 22:28
5 交叉引用  

ኃጥ​ኣን የድ​ን​በ​ሩን ምል​ክት አለፉ፤ እረ​ኛ​ው​ንም ከመ​ን​ጋ​ዎቹ ጋር ይነ​ጥ​ቃሉ።


አባቶችህ ያኖሩትን የድንበር ምልክት አታፍልስ፤ ወደ ድሃ አደጎች እርሻም አትግባ፤


ኃጥኣንን ወደ ጻድቃን ቦታ አትውሰድ፤ በሆድህ ጥጋብም አትሳሳት፥


“አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሳት ዘንድ በሚ​ሰ​ጥህ ምድር፤ በም​ት​ካ​ፈ​ላት ርስ​ትህ አባ​ቶ​ችህ የተ​ከ​ሉ​ትን የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ህን የድ​ን​በር ምል​ክት አት​ን​ቀል።


“የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውን የድ​ን​በር ምል​ክት የሚ​ገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።


跟着我们:

广告


广告