ምሳሌ 21:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ ነፍሱን ከመከራ ይጠብቃል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 አንደበቱንና ምላሱን የሚቈጣጠር፣ ራሱን ከመቅሠፍት ይጠብቃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ ነፍሱን ከመከራ ይጠብቃል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከመከራ ለማምለጥ የሚፈልግ፥ ክፉ ከመናገር ይቈጠባል። 参见章节 |