Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 18:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

参见章节 复制




ምሳሌ 18:9
12 交叉引用  

ለሌ​ሊት ዎፍ ወን​ድም፥ ለሰ​ጎ​ንም ባል​ን​ጀራ ሆንሁ።


የሐኬተኛ እጅ ችግረኛ ያደርጋል፤ የትጉህ እጅ ግን ባለጠጋ ያደርጋል።


ፍርሀት ሰነፎችን ይጥላል፥ የተቸገሩ ሰዎች ሰውነትም ይራባል።


ችግረኛን ሰው ሽብር ይይዘዋል፥ የማይሠራ ሰውም ይራባል።


ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው ‘አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?


ለሥራ ከመ​ት​ጋት አት​ስ​ነፉ፤ በመ​ን​ፈስ ሕያ​ዋን ሁኑ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ፤


ዳተ​ኞች እን​ዳ​ት​ሆኑ በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትና በት​ዕ​ግ​ሥት ተስ​ፋ​ቸ​ውን የወ​ረ​ሱ​ትን ሰዎች ምሰ​ሉ​አ​ቸው።


跟着我们:

广告


广告