ምሳሌ 15:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 የብልህን ተግሣጽ የሚሰማ ሰው ከጠቢባን ጋራ አንድ ይሆናል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ሕይወት ሰጪ የሆነውን ተግሣጽ የሚሰማ፣ በጠቢባን መካከል ይኖራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 የሕይወትን ተግሣጽ የሚሰማ ጆሮ በጠቢባን መካከል ይኖራል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ሕይወት የሚሰጥ ምክር የሚቀበል የጠቢባን ጓደኛ ይሆናል። 参见章节 |