ዘኍል 31:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከሰው እስከ እንስሳ ምርኮአቸውንና ብዝበዛቸውን ሁሉ ወሰዱ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሰውና እንስሳትን ጨምሮ የማረኩትንና የዘረፉትን ሁሉ እንዳለ አጋዙት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የሰውንና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እስረኞችንና እንስሶችን ሳይቀር የማረኩትን ነገር ሁሉ ሰብስበው 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የሰውንና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ። 参见章节 |