ዘኍል 2:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የተቈጠሩ ሠራዊቱም አምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 የሰራዊቱም ብዛት ዐምሳ ሦስት ሺሕ አራት መቶ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ኀምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 የእነርሱም ብዛት ኃምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። 参见章节 |