38 የሴናዓ ልጆች ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ።
38 የሴናዓ ዘሮች 3,930
38 የሰናአ ልጆች፥ ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ።
38 የሴናዓ ልጆች፥ ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ።
የሴዓናህ ልጆች ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ።
የአስናሃ ልጆችም የዓሣ በር ሠሩ፤ ሠረገሎቹንም አኖሩ፤ ሳንቃዎቹንም አቆሙ፥ ቍልፎቹንና መወርወሪያዎቹንም አደረጉ።
የሎድና ሐዲድ የሐኖም ልጆች ሰባት መቶ ሃያ አንድ።
ካህናቱ ከኢያሱ ወገን፦ የዮዳሔ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።