Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሚክያስ 1:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ተራሮችም በእሳት ፊት እንዳለ ሰም፥ በገደልም ወርዶ እንደሚፈስስ ውኃ፥ በበታቹ ይቀልጣሉ፥ ሸለቆችም ይሰነጠቃሉ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ተራሮች ከሥሩ ይቀልጣሉ፤ ሸለቆዎችም ይሰነጠቃሉ፤ በእሳት ፊት እንዳለ ሰም፣ በገደል ላይ እንደሚወርድ ፈሳሽ ይሆናሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ተራሮች በሥሩ ይቀልጣሉ፥ ሸለቆዎችም በእሳት ፊት እንዳለ ሰም፥ ከቁልቁለት እንደሚወርድ ውኃ፥ ይሰነጠቃሉ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 በዚያን ጊዜ ሰም በእሳት እንደሚቀልጥና፥ ውሃም ከከፍተኛ ቦታ ወደ ታች እንደሚወርድ እንዲሁም ተራራዎች ከእርሱ ሥር ይቀልጣሉ፤ ሸለቆዎችም ይከፈታሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 ተራሮችም በእሳት ፊት እንዳለ ሰም፥ በገደልም ወርዶ እንደሚፈስስ ውኃ፥ በበታቹ ይቀልጣሉ፥ ሸለቆችም ይሰነጠቃሉ።

参见章节 复制




ሚክያስ 1:4
12 交叉引用  

ዘምሩ፥ ለአ​ም​ላ​ካ​ችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለን​ጉ​ሣ​ችን ዘምሩ።


በጥ​ልቅ ረግ​ረግ ጠለ​ቅሁ ኀይ​ልም የለ​ኝም፤ ወደ ጥልቁ ባሕ​ርም ደረ​ስሁ ማዕ​በ​ሉም አሰ​ጠ​መኝ።


ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ሰ​ንቆ፥ በመ​ሰ​ን​ቆና በዝ​ማሬ ድምፅ ዘምሩ።


ሁሉን የሚ​ችል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምድ​ርን ሁሉ ይዳ​ስ​ሳል፤ ያነ​ዋ​ው​ጣ​ታ​ልም፤ የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ትም ሁሉ ያለ​ቅ​ሳሉ፤ ግድያ እንደ ወንዝ ይፈ​ስ​ሳል፤ ደግ​ሞም እንደ ግብፅ ወንዝ ይወ​ር​ዳል።


ተራሮችም ከእርሱ የተነሣ ታወኩ፥ ኮረብቶችም ቀለጡ፣ ምድርና ዓለም የሚኖሩበትም ሁሉ ከፊቱ ተናወጡ።


ተራሮች አንተን አይተው ተጨነቁ፣ የውኃ ሞገድ አልፎአል፣ ቀላዩም ድምፁን ሰጥቶአል፥ እጁንም ወደ ላይ አንሥቶአል።


ቆመ፥ ምድርንም አወካት፣ ተመለከተ፥ አሕዛብንም አናወጠ፣ የዘላለምም ተራሮች ተቀጠቀጡ፥ የዘላለምም ኮረብቶች ቀለጡ፣ መንገዱ ከዘላለም ነው።


በዚያም ቀን እግሮቹ በኢየሩሳሌም ትይዩ በምሥራቅ በኩል ባለው በደብረ ዘይት ላይ ይቆማሉ፣ ደብረ ዘይትም በመካከል ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ ይሰነጠቃል፥ እጅግም ታላቅ ሸለቆ ይሆናል፣ የተራራውም እኵሌታ ወደ ሰሜን፥ እኵሌታውም ወደ ደቡብ ይርቃል።


ታላቅና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም።


አቤቱ! ከሴ​ይር በወ​ጣህ ጊዜ፥ ከኤ​ዶ​ም​ያ​ስም ሜዳ በተ​ራ​መ​ድህ ጊዜ፥ ምድ​ሪቱ ተና​ወ​ጠች፤ ሰማ​ያ​ትም ጠልን አን​ጠ​ባ​ጠቡ፤ ደመ​ና​ትም ደግሞ ውኃን አን​ጠ​ባ​ጠቡ።


跟着我们:

广告


广告