ማቴዎስ 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፤እግዚአብሔርን ያዩታልና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ልባቸው ንጹሕ የሆነ ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እግዚአብሔርን ስለሚያዩት ንጹሕ ልብ ያላቸው የተባረኩ ናቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና። 参见章节 |