ማቴዎስ 26:72 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)72 ዳግመኛም ሲምል “ሰውየውን አላውቀውም፤” ብሎ ካደ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም72 እርሱም በመሐላ ቃል፣ “ሰውየውን አላውቀውም!” ሲል ዳግመኛ ካደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)72 “ሰውየውን አላውቀውም” ብሎ እየማለ ካደ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም72 ጴጥሮስም “ይህን የምትዪውን ሰው አላውቀውም!” ሲል በመማል እንደገና ካደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)72 ዳግመኛም ሲምል፦ ሰውየውን አላውቀውም ብሎ ካደ። 参见章节 |