ማቴዎስ 26:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በረቀቀ መንገድ ኢየሱስን ለማስያዝና ለማስገደል ተማከሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ኢየሱስን በተንኰል ይዘው ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እዚያም ኢየሱስን በተንኰል ለመያዝና ለመግደል አሤሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ኢየሱስንም በተንኵኦል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤ 参见章节 |