Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 26:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረዘይት ወጡ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ከዚህ በኋላ መዝሙር ዘምረው ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ።

参见章节 复制




ማቴዎስ 26:30
11 交叉引用  

ወደ ኢየሩሳሌምም ቀርበው ወደ ደብረዘይት ወደ ቤተ ፋጌ ሲደርሱ፥ ያን ጊዜ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከ፤


ነገር ግን እላችኋለሁ፤ በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር ከዚህ ከወይን ፍሬ አዲሱን እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ አልጠጣም።”


ቀን ቀን በመ​ቅ​ደስ ያስ​ተ​ምር ነበር፤ ሌሊት ግን ወጥቶ ደብረ ዘይት በሚ​ባ​ለው ተራራ ያድር ነበር።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለ፥ “ስም​ዖን፥ ስም​ዖን ሆይ፥ ሰይ​ጣን እንደ አጃ ሊያ​በ​ጥ​ራ​ችሁ አሁን ልመ​ናን ለመነ።


ወጥ​ቶም እን​ዳ​ስ​ለ​መ​ደው ይጸ​ልይ ዘንድ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ተከ​ተ​ሉት።


ነገር ግን አብን እን​ደ​ም​ወ​ደው ዓለም ያውቅ ዘንድ አብ ትእ​ዛ​ዙን እንደ ሰጠኝ እን​ዲሁ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ ተነሡ ከዚህ፤ እን​ሂድ።


跟着我们:

广告


广告