ማቴዎስ 25:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 “እንግዲህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን ስለማታውቁ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ቀኑንና ሰዓቱን አታውቁምና ነቅታችሁ ጠብቁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ስለዚህ ቀኑንና ሰዓቱን ስለማታውቁ ተግታችሁ ጠብቁ።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። 参见章节 |