Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 15:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ጴጥሮስም መልሶ “ምሳሌውን ተርጕምልን፤” አለው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ጴጥሮስም፣ “ምሳሌውን አስረዳን” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ጴጥሮስም መልሶ “ይህንን ምሳሌ ተርጉምልን” አለው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ጴጥሮስ ግን ኢየሱስን “የምሳሌውን ትርጒም አስረዳን” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ጴጥሮስም መልሶ፦ ምሳሌውን ተርጕምልን አለው።

参见章节 复制




ማቴዎስ 15:15
6 交叉引用  

“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።


በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን፤” አሉት።


ኢየሱስም እንዲህ አለ “እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን?


ለብቻቸውም ሲሆኑ ነገሩን ሁሉ ለገዛ ደቀ መዛሙርቱ ይፈታላቸው ነበር።


ከሕዝቡ ዘንድ ወደ ቤት ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ምሳሌውን ጠየቁት።


ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ ዛሬ ገል​ጠህ ትና​ገ​ራ​ለህ፤ ምንም በም​ሳሌ የተ​ና​ገ​ር​ኸው የለም።


跟着我们:

广告


广告