Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 13:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34-35 ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም “በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፤ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ፤” የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ኢየሱስ ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ ምንም ነገር ያለ ምሳሌ አይነግራቸውም ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ነገራቸው፤ ያለ ምሳሌም ምንም አልነገራቸውም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

34 ኢየሱስ ይህን ሁሉ ነገር በምሳሌ ለሕዝቡ ተናገረ፤ ያለ ምሳሌም ምንም ነገር አልተናገራቸውም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34-35 ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም፦ በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።

参见章节 复制




ማቴዎስ 13:34
6 交叉引用  

ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም በምሳሌ እነግራቸዋለሁ።


በምሳሌም ብዙ ነገራቸው እንዲህም አላቸው “እነሆ ዘሪ ሊዘራ ወጣ።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ምሳሌ ነገ​ራ​ቸው፤ እነ​ርሱ ግን የነ​ገ​ራ​ቸ​ውን አላ​ወ​ቁም።


“ዛሬስ በም​ሳሌ ነገ​ር​ኋ​ችሁ፤ ነገር ግን የአ​ብን ነገር ገልጬ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ እንጂ ለእ​ና​ንተ በም​ሳሌ የማ​ል​ና​ገ​ር​በት ጊዜ ይመ​ጣል።


ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ ዛሬ ገል​ጠህ ትና​ገ​ራ​ለህ፤ ምንም በም​ሳሌ የተ​ና​ገ​ር​ኸው የለም።


跟着我们:

广告


广告