ማቴዎስ 10:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ ተቍኦጥሮአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 የራስ ጠጕራችሁ እንኳ አንድ ሳይቀር የተቈጠረ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 የእናንተ ግን የራስ ጠጉራችሁ ሁሉ እንኳ ተቆጥሮአል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 የእናንተ ግን የራስ ጠጒራችሁ እንኳ የተቈጠረ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ ተቍኦጥሮአል። 参见章节 |