ማርቆስ 15:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም45 መሞቱንም ከመቶ አለቃው ካረጋገጠ በኋላ ሥጋውን ለዮሴፍ ሰጠው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 መሞቱንም ከመቶ አለቃው ካረጋገጠ በኋላ ሥጋውን ለዮሴፍ ሰጠው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 የኢየሱስን መሞት ከመቶ አለቃው ከሰማ በኋላ አስከሬኑን እንዲወስድ ለዮሴፍ ፈቀደለት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። 参见章节 |