Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 15:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።

参见章节 复制




ማርቆስ 15:13
4 交叉引用  

ጲላጦስም ዳግመኛ መልሶ “እንግዲህ የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላደርገው ትወዳላችሁ?” አላቸው።


ጲላጦስም “ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ስቀለው!” እያሉ ጩኸት አበዙ።


እነ​ርሱ ግን፥ “ስቀ​ለው! ስቀ​ለው!” እያሉ ይጮሁ ነበር።


ለሞ​ትም የሚ​ያ​በቃ ምንም በደል ባላ​ገ​ኙ​በት ጊዜ እን​ዲ​ገ​ድ​ለው ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ኑት።


跟着我们:

广告


广告