ማርቆስ 14:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ከዚህ በኋላ መዝሙር ዘምረው ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ከዚህ በኋላ መዝሙር ዘምረው ወደ ደብረዘይት ተራራ ወጡ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ከዚያም በኋላ መዝሙር ዘምረው ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ። 参见章节 |