ማርቆስ 13:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ይህ ሁሉ በክረምት ጊዜ እንዳይሆን ጸልዩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ 参见章节 |