ማርቆስ 10:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ዐሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቈጣት ጀመሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፥ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቆጣት ጀመሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 የቀሩት ዐሥሩ ይህን ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ላይ ተቈጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 አሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። 参见章节 |