ማርቆስ 1:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ወዲያውም መንፈስ ቅዱስ ወደ ምድረ በዳ መራው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 መንፈስ ቅዱስም ወዲያው ወደ በረሓ መራው፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ወዲያውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ ኢየሱስን ወደ በረሓ ወሰደው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው። 参见章节 |