ሉቃስ 4:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 አነጋገሩም በትእዛዝ ነበርና ትምህርቱን ያደንቁ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የሚናገረው በሥልጣን ስለ ነበር፣ በትምህርቱ ተደነቁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ቃሉ በሥልጣን ተሞልቶ ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 በሥልጣን ቃል ይናገር ስለ ነበር ሁሉም በትምህርቱ ይደነቁ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ቃሉ በሥልጣን ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ። 参见章节 |