ሉቃስ 23:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)52 ወደ ጲላጦስም ሄዶ የጌታችን የኢየሱስን ሥጋ ለመነ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም52 ይህም ሰው ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)52 ይኽም ሰው ወደ ጲላጦስ ቀርቦ የኢየሱስን አስከሬን ለመነው፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም52 ይህ ሰው ወደ ጲላጦስ ፊት ቀርቦ የኢየሱስ አስከሬን እንዲሰጠው ጠየቀ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)52 ይኸውም ወደ ጲላጦስ ቀርቦ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው፤ 参见章节 |