ሉቃስ 22:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 የሚያበረታታው የእግዚአብሔር መልአክም ከሰማይ ታየው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም43 መልአክም ከሰማይ ተገልጦለት አበረታታው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 ከሰማይም የሚያበረታው መልአክ ታየው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 በዚያን ጊዜ የሚያበረታታው መልአክ ከሰማይ መጥቶ ታየው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)43 ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው። 参见章节 |